ሚያዝያ 19 ቀን 2005 ዓ.ም የአንድነት ፓርቲ ብ/ም/ቤት ባደረገው ስብሰባ ላይ ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት የአንድነት/መድረክ የፖለቲካ ግንኙነት እና የጋራ እንቅስቃሴ ከመቀናጀት እስከ ግንባር ያለው አጠቃላይ ሁኔታ ላይ የተዘጋጀውን ሰነድ ገምግሞ አፅድቋል፡፡ ሰነዱም ለመድረክና ለመድረክ አባል ፓርቲዎች እንዲሰጥ፣ አባላትና ደጋፊዎች እንዲያውቁት እንዲሁም ለህዝቡና ለመገናኛ ብዙሃን እንዲሰራጭ…
May 16, 2013 / Comments Off / Read More
መግለጫውን ለማንበብ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ …
April 22, 2013 / Comments Off / Read More
የሰሜን አሜሪካ አንድነት ድጋፍ ማህበራት Andinet North America Association of Support Organizations (ANAASO) የኢትዮጵያ ሕገ መንግስት፣ ዜጎች በማንኛውም የኢትዮጵያ ግዛት የመንቀሳቀስ፣ የመኖር ፣ የመነገድ ፣ የመምረጥና የመመረጥ መብት እንዳላቸው በግልጽ ያስቀምጣል። ነገር ግን ገዢው ፓርቲ ይሄን የዜጎች ሕገ መንግስታዊ መብት በመጣስ በተለያዩ ቦታዎች በዜጎች ላይ የሚያደርሰው ግፍና…
April 11, 2013 / Comments Off / Read More
ቀደም ሲል በአገር ቤት የምትታመውንና በአሁኑ ጊዜ በገዥው ስርአት በነጻ ፕሬስ ላይ በሚደረገው ዘመቻ የመጨረሻው ሰለባ በመሆን ላይ ያለችውን ፍኖተ ነጻነት ጋዜጣን ህይወት ለመስጠት እንቅስቃሴ መጀመሩ ይታወሳል። ከእንቅስቃሴው አንዱ መገለጫ የህትመት መሳሪያ ግዥ ፕሮጀክት ሲሆን ለዚህ ፕሮጀክት መሳካት በሀገርም ሆነ በውጭ በርካታ ወገኖቻችን ለጥሪው ምላሽ…
April 10, 2013 / Comments Off / Read More
UDJ PR የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር የሆኑት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፣ አቶ አስራት ጣሴ፣ አቶ ሙላት ጣሰው እና አቶ ዳንኤል ተፈራ ሚያዚያ 1 ቀን 2005 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ከከተማ ውጭ ወደሚገኘውና መንገዱ እጅግ አስቸጋሪ ወደ ሆነው ቅሊንጦ እስርቤት እስረኞችን ለመጠየቅ ቢሄዱም ተፈትሸውና መታወቂያ አስይዘው ወደ…
April 10, 2013 / Comments Off / Read More
Germa 04-07-13 Houston…
April 4, 2013 / Comments Off / Read More
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ) አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ(አንድነት) የተሰጠ መግለጫ በተደጋጋሚ ፓርቲያችን እንደሚገልፀው አምባገነኑ የኢህአዴግ መንግስት የሚከተለው ቋንቋን መሰረት ያደረገ ፌደራሊዝምና የስርዓቱ አራማጆች ካላቸው የስልጣን እድሜን የማራዘም ጉጉት ተደማምረው ለሃገራችን እንዲሁም ተቻችሎ፣ ተዋልዶ፣ ተዛምዶና ተዋድዶ ለዘመናት ይኖር…
March 30, 2013 / Comments Off / Read More
A Manifesto Addressing Contemporary and Fundamental Problems in Ethiopia Issued By Ethiopian Federal Democratic Unity Forum (MEDREK) March 2013 Addis Ababa A Manifesto Addressing Contemporary and Fundamental Problems in Ethiopia Part 1: Introduction During the last 21 years, EPRDF has been claiming that, through the guidance of the…
March 27, 2013 / Comments Off / Read More
አገር ዉስጥ ለበርካታ ወራት ስትታተም የነበረችዉና በሕዝብ ዘንድ ታላቅ ተወዳጅነትን ያተረፈችዉ፣ የፍኖት ጋዜጣ፣ በአገር ዉስጥ መታተም ካቆመች ብዙ ሳምንታት አሳልፋለች። አገር ቤት ያሉ ማተሚያ ቤቶች በሙሉ፣ ከኢሕአዴግ በተሰጣቸው መመሪያ፣ የፍኖት ጋዜጣን ለማስተናገድ ፍቃደኛ አልሆኑም። ኢሕአዴግ «የኢትዮጵያ ህዝብ መስማትና ማንበብ አለበት» ከሚላቸዉ ዜናዎችና ሃተታዎች ዉጭ የተለዩ ሌሎች የፖሊሲ…
March 7, 2013 / Comments Off / Read More
The indelible legacy of Emperor Menilik II and EmpressTaitu There is no heritage more glorious, precious, and inspiring than freedom and independence won by the ill-equipped and poorly trained, if at all, Ethiopian militias over vastly superior Italian invaders at the famous Battle of Adwa…
February 25, 2013 / Comments Off / Read More
Click here for detailed information በዲያስፖራ ለምትገኙ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ቀደም ሲል ለፍኖተ ነጻነት ጋዜጣ የህትመት መሳሪያ ማደራጃ ለመግዛት እንዲቻል ጥሪ መቅረቡ ይታወሳል። በጥሪው መሰረት በርካታ ወገኖቻችን ተግባራዊ ምላሽ እየሰጡ መሆናቸው በወገኖቻችን እንድንኮራ አድርጎናል። ይሁን እንጂ በርካታ ወገኖቻችን በገንዘብ አላላኩ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ በመጠየቃቸው ይህን…
February 22, 2013 / Comments Off / Read More
ጥሪ ለወገኖቻችን በኢትዮጵያ ሀገራችን ባለፉት ዘመናት ተንሰራፍተው የቆዩትን ጨቋኝ ስርዓቶች ለመጣል ከፍተኛ መስዋዕትነት የተከፈለ ቢሆንም በመስዋዕትነቱ እስካሁን የተገኘው ውጤት የበለጠ መስዋዕትነትን እየጠየቀ የመጣበት ሁኔታ እንጂ ህብረተሰቡ ተጠቃሚ የሆነበት ስርዓት ለመመስረት አልተቻለም፡፡ በተለይም ባለፉት 21ዓመታት ራሱን በዲሞክራሲያዊ ቀለም በህገመንግስት ጭምር ቀባብቶ ብቅ ያለው አምባገነናዊ የህውሃት ኢህአዴግ…
February 18, 2013 / Comments Off / Read More
By Robele Ababya Weird Sunday mass at the Palace This article is prompted by The Horn Times News breaking news dated 03 Feb 2013 titled: “Ethiopia: ‘Judas of Wollayta’ shattered as pagan TPLF warlords cancelled his bizarre Sunday mass” written by Ethiopian heroic fighter for…
February 15, 2013 / Comments Off / Read More