Home » Archives by category » አማርኛ ዜና

የአቶ አንዱዓለም አራጌ ደህንነት አደጋ ላይ ነው! ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ

Share widget is not set up. Go to Admin » Appearance » Widgets » and move Gabfire Widget: Share Items widget into Archive-Share Widget Zone

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ) በአሁኑ ጊዜ አቶ አንዱዓለም አራጌ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ ይገኛል፡፡ ከአስተማማኝ ምንጮች በተገኘ መረጃ መሠረት የካቲት 7 ቀን 2ዐዐ4 ዓም ከቀኑ 8፡ዐዐ ሰዓት ገደማ ለህይወቱ የሚያሰጋ ከባድ ድብደባ ተፈጽሞበታል፡፡ ድብደባውን የፈፀመው አቶ አንዱዓለም በታሰረበት ክፍል ውስጥ የሚገኝ…

ወጣቱ ፖለቲከኛ አንዱዓለም አራጌ በማረሚያ ቤት ድብደባ ተፈጸመበት – ፍኖተ ነፃነት

Share widget is not set up. Go to Admin » Appearance » Widgets » and move Gabfire Widget: Share Items widget into Archive-Share Widget Zone

በሽብርተኝነት ስም በእስር ላይ ሚገኘው የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አንዱአለም አራጌ ቃሊቲ በሚገኘው እስር ቤት ውስጥ በተቀመጠበት በታህሳስ 7 ቀን 2004ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት አካባቢ ድብደባ እንደተፈፀመባቸው ለጠያቂዎች ገለፁ፡፡ ፊታቸው ላይም ጠባሳው የሚታይ ሲሆን ጭንቅላታቸው አካባቢም ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ አቶ አንዱአለም ለወንድሙ አቶ አብርሀም አራጌ በብስጭት እንደነገሩት በማረሚያ…

መድረክ የሊዝ አዋጁን የሚቃወም ሕዝባዊ ስብሰባ እጠራለሁ አለ (ሪፖርተር)

መድረክ የሊዝ አዋጁን የሚቃወም ሕዝባዊ ስብሰባ እጠራለሁ አለ (ሪፖርተር)

Share widget is not set up. Go to Admin » Appearance » Widgets » and move Gabfire Widget: Share Items widget into Archive-Share Widget Zone

ከመቼውም ጊዜ በላይ ከአገሪቱ አነጋጋሪ ጉዳዮች በላይ የሊዝ አዋጁ አወዛጋቢነት ተፋፍሞ በቀጠለበት ወቅት፣ የኢሕአዴግ ዋነኛው ተቀናቃኝ ነኝ የሚለው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ በሳምንቱ መገባደጃ ላይ በአዋጁ ላይ ጠንከር ያለ ተቃውሞ ይዞ ቀርቧል፡፡ አዋጁን የሚቃወም ሕዝባዊ ስብሰባ ለመጥራት ማቀዱን አስታውቋል፡፡ መድረክ ባለፈው ሐሙስ በጽሕፈት ቤቱ አዋጁን በፅኑ የሚቃወም መግለጫ ሰጥቷል፡፡…

የዜጎች የንብረት ባለቤትነት መብት ይከበር!! ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) የተሰጠ መግለጫ

የዜጎች የንብረት ባለቤትነት መብት ይከበር!! ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) የተሰጠ መግለጫ

Share widget is not set up. Go to Admin » Appearance » Widgets » and move Gabfire Widget: Share Items widget into Archive-Share Widget Zone

PDF: ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) የተሰጠ መግለጫ የዜጎች የንብረት ባለቤትነት መብት ይከበር!! በአንድ አገር ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች የባለአገርነት ስሜት እንዲኖራቸው የሚወጡ አዋጆች መመሪያዎችና ድንጋጌዎች ሁሉ አብዛኛውን የሕብረተሰብ ክፍል ስምምነት ያገኘ መሆን ይኖርበታል፡፡ መንግሥት ሕዝቡ የሚተዳደርበትን የትኛውንም አይነት ሕግ ሲያወጣ ማዕከል ማድረግ ያለበት የዜግነት መብትን ለማስጠበቅ ለማጎናጸፍ እንጂ አንገት የሚያስደፋ…

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ብሔራዊ ምክር ቤት የስራ አስፈጻሚ አባላትን መረጠ!

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ብሔራዊ ምክር ቤት የስራ አስፈጻሚ አባላትን መረጠ!

Share widget is not set up. Go to Admin » Appearance » Widgets » and move Gabfire Widget: Share Items widget into Archive-Share Widget Zone

ከአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት የተሰጠ መግለጫ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት አንደኛ መደበኛ ስበሰባ የምክር ቤቱን አፈ-ጉባኤና ጸሀፊ መርጧል፡፡ ለምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤነት በእጩነት ከተወዳደሩት አባላት መሃከል አቶ ዘካሪያስ የማነ ብርሃን በአብላጫ ድምፅ ተመርጠዋል፡፡ በተመሳሳይ መልኩ አቶ ትግስቱ አውሎ የምክር ቤቱ ጸሀፊ በመሆን እንዲያገለግሉ በአብላጫ ድምፅ ተመርጠዋል፡፡ በተጨማሪ የአንድነት…

Page 1 of 17123Next ›Last »